Menu
  • HOME
  • ENGLISH
    • Prayer
    • Verses
    • Songs
    • Movie
    • Gallery
    • About
    • About US
  • አማርኛ
    • ጸሎት
    • ቃል
    • መዝሙር
    • ፊልም
    • የፎቶ ማዕከለ
    • ስለ
    • ስለ እኛ
 ‘ እግዚአብሔር (ያህዌ) ይባርክህ፤ ይጠብቅህም፤ 'ዘኁልቍ 6:24

'The Lord bless thee, and keep thee: 'Numbers 6:24

ክርስቶስን ለመቀበል

By  WISDOM No comments:
ሕይወት>
1.ችግርህን እወቅ (ኃጢአተኛ መሆንህን)
2.ከኃጢአትህ ለመመለስ ፍቃዳኛ ሁን (ንስሃ ግባ)
3.ኢየሱስ ክርስቶስ ለአንተ ኃጢአት እንደ ሞተና እንደ ተነሣ እመን
4.ኢየሱስ ክርስቶስ በመንፈስ ቅዱስ አማካኝነት ወደ ሕይወትህ እንዲመጣና ሕይወትህን እንዲቆጣጠር በጸሎት ጋብዘው፥ (እርሱ ብቻ አዳኝህ እንደሆነ ተቀበል )
ይህን ጸሎት
ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ ሆይ እኔ ኃጢአተኛ
እንደሆንኩ አውቃለሁ፥አንተም የኃጢአቴን
ቅጣት ለመክፈል እንደ ሞትክ አምናለሁ ::
ኃጢአቴንም ትቼ አንተን ለመከተል እፈልጋለሁ ፥
ወደ ሕይወቴና ልቤ እንድትመጣ እጋብዛለሁ ::
በኢየሱስ ክርስቶስ ስም፤
አሜን !
Newer Post Older Post Home

No comments:

Post a Comment

Popular Posts

  • ወንጌል ምንድነው?
  • የእግዚአብሔር መንግሥት
  • ፍቅር ፣ እምነት ፣ ተስፋ እና እውነት!
  • የሕይወት መንገድ
  • ኃጢአት እንዴት ወደ አለም ገባ ?
  • እምነትና ጸጋ
  • እግዚአብሔርን ተስፋ የሚያደርጉ
  • መጽሐፍ ቅዱስን ማጥናት
  • መከራ ሲደርስባችሁ
  • የእግዚአብሔር ጥበቃ

Total Pageviews

Flag Counter

Copyright © 2016 STRENGTH IN WISDOM