Menu
  • HOME
  • ENGLISH
    • Prayer
    • Verses
    • Songs
    • Movie
    • Gallery
    • About
    • About US
  • አማርኛ
    • ጸሎት
    • ቃል
    • መዝሙር
    • ፊልም
    • የፎቶ ማዕከለ
    • ስለ
    • ስለ እኛ
 ‘ እግዚአብሔር (ያህዌ) ይባርክህ፤ ይጠብቅህም፤ 'ዘኁልቍ 6:24

'The Lord bless thee, and keep thee: 'Numbers 6:24

የዕንባቆም ማጒረምረም

By  WISDOM No comments:

የዕንባቆም ማጒረምረም
'እግዚአብሔር ሆይ፤ ለርዳታ እየተጣራሁ፣ አንተ የማትሰማው እስከ መቼ ነው? “ግፍ በዛ” ብዬ እየጮኽሁ፣ አንተ የማታድነው እስከ መቼ ነው? 'ዕንባቆም 1:2
አሦራውያን ነነዌ ላይ በተሸነፉበትና ባቢሎናውያን ኢየሩሳሌምን በወረሩበት ጊዜ መካከል (605-597 ዓ.ቅ.ክ) ዕንባቆም ትንቢት ይናገር ነበር።
 1)ይህም ለእስራኤል የተነገረ ትንቢት ሳይሆን በነብዩና በእግዚአብሔር መካከል የተደረገ ተዋሣኦ ያለበት ስለ ሆነ ከሌሎች ልዩ ነው።ዕንባቆም ያቀረበው ጥያቄ “እግዚአብሔር በይሁዳ ምድር አይሎ በሚገኘው ክፋት ላይ ለምን አይፈርድም፧’’የሚል ነበር።
እግዚአብሔርም ይሁዳን ይቀጡ ዘንድ ባቢሎናውያንን እንደሚልክ ለቀረበው መልስ ሰጠ።
2)ይህ ምላሽ ነብዩን የባሰ ግራ መጋባት ውስጥ ከተተው፤’’እግዚአብሔር ሕዝቡን በባሰ ኅጢአተኛ ለምን ይቀጣል?ጥያቄም ፈጠረበት።’’በመጨረሻ ግን ዕንባቆም ሁኔታዎች ምንም ይሁኑ ምን እንደ ጌታ ፈቃድ በእግዚአብሔር መታመንና በእምነት መኖርን ተማረ።
Newer Post Older Post Home

No comments:

Post a Comment

Popular Posts

  • የእግዚአብሔር መንግሥት
  • ወንጌል ምንድነው?
  • ብርታት ከእግዚአብሔር ጥበብ
  • መጽሐፍ ቅዱስን ማጥናት
  • የሕይወት መንገድ
  • ታዛዥነት
  • የእግዚአብሔር ጥበቃ
  • ኢየሱስ ጌታ ነው
  • ኃጢአት እንዴት ወደ አለም ገባ ?
  • Acts Of The Apostles

Total Pageviews

Flag Counter

Copyright © 2016 STRENGTH IN WISDOM