Menu
  • HOME
  • ENGLISH
    • Prayer
    • Verses
    • Songs
    • Movie
    • Gallery
    • About
    • About US
  • አማርኛ
    • ጸሎት
    • ቃል
    • መዝሙር
    • ፊልም
    • የፎቶ ማዕከለ
    • ስለ
    • ስለ እኛ
 ‘ እግዚአብሔር (ያህዌ) ይባርክህ፤ ይጠብቅህም፤ 'ዘኁልቍ 6:24

'The Lord bless thee, and keep thee: 'Numbers 6:24

ክርስቶስን ለመቀበል

By  WISDOM No comments:
ሕይወት>
1.ችግርህን እወቅ (ኃጢአተኛ መሆንህን)
2.ከኃጢአትህ ለመመለስ ፍቃዳኛ ሁን (ንስሃ ግባ)
3.ኢየሱስ ክርስቶስ ለአንተ ኃጢአት እንደ ሞተና እንደ ተነሣ እመን
4.ኢየሱስ ክርስቶስ በመንፈስ ቅዱስ አማካኝነት ወደ ሕይወትህ እንዲመጣና ሕይወትህን እንዲቆጣጠር በጸሎት ጋብዘው፥ (እርሱ ብቻ አዳኝህ እንደሆነ ተቀበል )
ይህን ጸሎት
ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ ሆይ እኔ ኃጢአተኛ
እንደሆንኩ አውቃለሁ፥አንተም የኃጢአቴን
ቅጣት ለመክፈል እንደ ሞትክ አምናለሁ ::
ኃጢአቴንም ትቼ አንተን ለመከተል እፈልጋለሁ ፥
ወደ ሕይወቴና ልቤ እንድትመጣ እጋብዛለሁ ::
በኢየሱስ ክርስቶስ ስም፤
አሜን !
Newer Post Older Post Home

No comments:

Post a Comment

Popular Posts

  • ወንጌል ምንድነው?
  • የእግዚአብሔር መንግሥት
  • እግዚአብሔርን ተስፋ የሚያደርጉ
  • ፍቅር ፣ እምነት ፣ ተስፋ እና እውነት!
  • ብርታት ከእግዚአብሔር ጥበብ
  • Isaiah 55:12
  • የእግዚአብሔር ጥበቃ
  • REVELATION: The Final Vision of John | Full 4K Cinematic Bible Movie
  • ኢየሱስ ጌታ ነው
  • David vs. Goliath | House of David

Total Pageviews

Flag Counter

Copyright © 2016 STRENGTH IN WISDOM