Menu
  • HOME
  • ENGLISH
    • Prayer
    • Verses
    • Songs
    • Movie
    • Gallery
    • About
    • About US
  • አማርኛ
    • ጸሎት
    • ቃል
    • መዝሙር
    • ፊልም
    • የፎቶ ማዕከለ
    • ስለ
    • ስለ እኛ
 ‘ እግዚአብሔር (ያህዌ) ይባርክህ፤ ይጠብቅህም፤ 'ዘኁልቍ 6:24

'The Lord bless thee, and keep thee: 'Numbers 6:24

መጽሐፈ ምሳሌ - ምዕራፍ 3

By  WISDOM No comments:

3 ምሕረትና እውነት ከአንተ አይራቁ፤ በአንገትህ እሰራቸው፤ በልብህ ጽላት ጻፋቸው።
4 በእግዚአብሔርና በሰው ፊትም ሞገስንና መልካም ዝናን ታገኛለህ።
5 በፍጹም ልብህ በእግዚአብሔር ታመን፥ በራስህም ማስተዋል አትደገፍ፤
6 በመንገድህ ሁሉ እርሱን እወቅ፥ እርሱም ጎዳናህን ያቀናልሃል።
7 በራስህ አስተያየት ጠቢብ አትሁን፤ እግዚአብሔርን ፍራ፥ ከክፋትም ራቅ፤
8 ይህም ለሥጋህ ፈውስ ይሆንልሃል፥ ለአጥንትህም ጠገን።
Newer Post Older Post Home

No comments:

Post a Comment

Popular Posts

  • የእግዚአብሔር መንግሥት
  • ወንጌል ምንድነው?
  • የሕይወት መንገድ
  • ብርታት ከእግዚአብሔር ጥበብ
  • ኢየሱስ ጌታ ነው
  • የእግዚአብሔር ጥበቃ
  • ታዛዥነት
  • መጽሐፍ ቅዱስን ማጥናት
  • ኃጢአት እንዴት ወደ አለም ገባ ?
  • Standing Firm | Full Movie | God’s Sovereignty In Our Struggles

Total Pageviews

Flag Counter

Copyright © 2016 STRENGTH IN WISDOM